logo
arrow left
Nicegram/Hub/Channels/Education & Research/
ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን - Ethiopia Light Of The World
ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን - Ethiopia Light Of The World

ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን - Ethiopia Light Of The World

@ethioBirhan

2k

Members

am Amharic

Language

Open

Launch the bot → Get the channel link

Scan to open

Description

➾ይህ ገፅ የተከፈተው በአልፋና ዖሜጋ( @christian930 ) አማካኝነት ነዉ። አላማ፦ ►የዚህ ገፅ ዋና አላማ "ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን“ መልእክቶች፣ ደብዳቤዎች፣ መግለጫዎች፣ ትምህርቶችንና ሌሎችንም በቀላሉ በተዘጋጁበት ቋንቋ፣ ጥራትና መጠን ሁሉ በ፩ ቦታ እንዲገኙ ለማድረግ ነዉ። ● t.me/EthioBirhan t.me/EthioLightContents ➝SHARE "ይህ የፊተኛው ትንሣኤ ነው!"

Education & ResearchReligion & SpiritualityCommunities

Too Many Chats. Too little time? nicegram logo

Nicegram upgrades Telegram with multi-account control, AI Chat, instant summaries, and auto translation + writing help.

Upgrade your Telegram

Telegram Recommendations

ራዕይ ዮሐንስ 20 የንፅፅር ቻናልam

ራዕይ ዮሐንስ 20 የንፅፅር ቻናል

ይህ ቻናል የተለያዩ በዓለም ላይ የተከሰቱ ክስተቶችን ከኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን መልዕክት ጋር የሚያነፃፅር ነው። ይህ የዋናው የራዕይ ዮሐንስ 20 ግሩፕ ቅርንጫፍ ቻናል ነው።

ራዕይ ዮሐንስ 20 በልዩ ልዩ የዓለም ቋንቋዎች መልዕክቱን የሚያገኙበትam

ራዕይ ዮሐንስ 20 በልዩ ልዩ የዓለም ቋንቋዎች መልዕክቱን የሚያገኙበት

Biruk: የቻናሉ አላማ፦ ውድ ወገኖች የአንዲቷ የኢትዮጵያ ልጆች በተለይ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች በተለያዩ የአለም ክፍሎች ተበትናቹ የምትገኙ የዚህ ቻናል አዲስ ገቢ የሆናችሁ ይህ ቻናል አላማውን ለማታውቁ፦ አላማው ለብዙህ አመታት ተደብቆ የቆየ የአለም የመጨረሻ እጣፈንታ እንዲሁም የኛ ምስኪን ሃገር የወደፊት ማለትም እጅግ በቅርብ ጊዜ ውስጥ የሚከሰት የኢትዮጵያ ትንሳኤ መድረሱን የሚያረጋግጥ

ሰሜን ወሎ ሀገረስብከት ሚዲያam

ሰሜን ወሎ ሀገረስብከት ሚዲያ

የብፁዕ አቡነ ኤርምያስ እና የብፁዕ አቡነ ቄርሎስ እንዲሁም የሌሎች መምህራን ትምህርቶች፣ ስብከቶችና ተግሳጾች በተጨማሪም በሀገረ ስብከቱ የሚከወኑ ዓበይት ክንውኖች የሚተላለፉበት የሰሜን ወሎ ሀገረ ስብከት የቴሌግራም ቻናል ነው። የቻናሉ ቤተሰብ በመሆንና ለሌሎች በመጋበዝ የቤተክርስቲያንን አገልግሎት ያፋጥኑ።

አልፋና ዖሜጋ የንጽጽርና የትምህርት መገኛ አደባባይ (አዖተ)am

አልፋና ዖሜጋ የንጽጽርና የትምህርት መገኛ አደባባይ (አዖተ)

በዚህ የንጽጽር አደባባይ በኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን መልዕክታት የተገለጸው እውነት ሲፈጸምና ይፈጸም ዘንድ በመላው ዓለም ሲንቀሳቀስ የሚከሰቱ ጉዳዮችን እናቀርባለን ! ስለእምነታችን እንማማራለን ! ስለመልዕክታቱ እንነጋገራለን ! ➝ ይህ የአልፋና ዖሜጋ ( @christian930 ) ገጽ ቅርንጫፍ የንጽጽርና የመማሪያ ገጽ ነው።

የተዋህዶ አርበኞች-Ye Tewahedo Arbegnocham

የተዋህዶ አርበኞች-Ye Tewahedo Arbegnoch

#ኢትዮጵያ_የዓለም_ብርሃን ክንድህን ኃይልህንም ጽድቅህንም እስክነግር ድረስ አቤቱ አትተወኝ #መዝሙር_ዳዊት 70 ( 71 ) 15 – 18 ++++++++++++++++++++++ "የመለከቱን ድምፅ የሚሰማ ሰዉ ባይጠነቀቅ፥ ሰይፍ መጥቶ ቢወስደዉ፥ ደሙ በራሱ ላይ ይሆናል። "የመለከቱን ድምፅ ሰምቶ ስላልተጠነቀቀ ደሙ በራሱ ላይ ይሆናል፤ ቢጠነቀቅስ ኖሮ ነፍሱን ባዳነ ነበር።" #ትንቢተ_ህዝቅኤል 33፡4-5

ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን በአማርኛ ቋንቋam

ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን በአማርኛ ቋንቋ

ዓላማ፦ ከኢትዮጵያ የዓለም ብርሃናዊ መንግሥት በየጊዜው የሚወጡ መልዕክታትን ፤ ትምህርቶችን ፤ መግለጫዎችን ፤ ወዘተ.. ሁሉንም የአማርኛውን ክፍል መልዕክታት በወጡበት የጊዜ ቅደም ተከተል ማግኛ ገፅ ነው ! ዋና ገፅ፦ አልፋና ዖሜጋ ዘተዋሕዶ ( t.me/christian930 ◈ t.me/ethioBirhan ◈ t.me/AlphaOmega930 ◈ t.me/Ewnet1Nat ) ነው ። 21/11/13ዓ.ም

Alternative Telegram Channels

cross icon
nicegram logo

Nicegram telegram client - Same Telegram. More features. Less limits.

Download

Your Privacy Matters

We use cookies and other tracking technologies to measure website traffic and improve your experience. Privacy Policy

Customize